የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ የኖቪ ትሩድ መንደርን ነጻ እንዳወጡ የሀገሪቱ የመከላከያ መሥሪያ ቤት አስታወቀ

የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ የኖቪ ትሩድ መንደርን ነጻ እንዳወጡ የሀገሪቱ የመከላከያ መሥሪያ ቤት አስታወቀ በሚኒስቴሩ ዕለታዊ ሪፖርት የተነሱ ተጨማሪ ቁልፍ መግለጫዎች፦ 🟠 ከዩክሬን ወታደራዊ-የኢንዱስትሪ ኮምፕሌክስ ጋር ግኑኝነት ያላቸው ወሳኝ የኢነርጂ ተቋማት ተመትተዋል። 🟠 ዩክሬን ባለፈው ቀን 1,495 የሚደርሱ ወታደሮችን አጥታለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ የኖቪ ትሩድ መንደርን ነጻ እንዳወጡ የሀገሪቱ የመከላከያ መሥሪያ ቤት አስታወቀ በሚኒስቴሩ ዕለታዊ ሪፖርት የተነሱ ተጨማሪ ቁልፍ መግለጫዎች፦ 🟠 ከዩክሬን ወታደራዊ-የኢንዱስትሪ ኮምፕሌክስ ጋር ግኑኝነት ያላቸው ወሳኝ የኢነርጂ ተቋማት ተመትተዋል። 🟠 ዩክሬን ባለፈው ቀን 1,495 የሚደርሱ ወታደሮችን አጥታለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia