ፑቲን በአክታዉ በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

ፑቲን በአክታዉ በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ ፕሬዝዳንቱ መደበኛ ባልሆነው የነጻ ሀገራት ኮመንዌልዝ የመሪዎች ስብሰባ ላይ እንደተናገሩት፤ የሩሲያ የድንገተኛ አደጋ ሚኒስቴር አውሮፕላን ከህክምና ባለሙያዎች እና መሳሪያዎች ጋር ወደ ካዛኪስታን ይላካል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
ፑቲን በአክታዉ በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ ፕሬዝዳንቱ መደበኛ ባልሆነው የነጻ ሀገራት ኮመንዌልዝ የመሪዎች ስብሰባ ላይ እንደተናገሩት፤ የሩሲያ የድንገተኛ አደጋ ሚኒስቴር አውሮፕላን ከህክምና ባለሙያዎች እና መሳሪያዎች ጋር ወደ ካዛኪስታን ይላካል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia