ፑቲን በአክታዉ በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ ፕሬዝዳንቱ መደበኛ ባልሆነው የነጻ ሀገራት ኮመንዌልዝ የመሪዎች ስብሰባ ላይ እንደተናገሩት፤ የሩሲያ የድንገተኛ አደጋ ሚኒስቴር አውሮፕላን ከህክምና ባለሙያዎች እና መሳሪያዎች ጋር ወደ ካዛኪስታን ይላካል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia