ክሬምሊን ውስጥ በፑቲን እና ፊኮ መኻከል የተደረገው ውይይት የሁለትዮሽ ግንኙነት እና የሃይል ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ተናገሩ

ክሬምሊን ውስጥ በፑቲን እና ፊኮ መኻከል የተደረገው ውይይት የሁለትዮሽ ግንኙነት እና የሃይል ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ተናገሩ በዩክሬን ያለውን ሁኔታ እና የልዩ ወታደራዊ ዘመቻውን ሂደት የሚያጠቃልሉ ሌሎች ርዕሰ ጉዳዮች ላይ በዝርዝር እንደተወያዩ ቃል አቀባዩ አክለው ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
ክሬምሊን ውስጥ በፑቲን እና ፊኮ መኻከል የተደረገው ውይይት የሁለትዮሽ ግንኙነት እና የሃይል ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ተናገሩ በዩክሬን ያለውን ሁኔታ እና የልዩ ወታደራዊ ዘመቻውን ሂደት የሚያጠቃልሉ ሌሎች ርዕሰ ጉዳዮች ላይ በዝርዝር እንደተወያዩ ቃል አቀባዩ አክለው ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia