የስሎቫኪያ ጠቅላይ ሚኒስትር የሩሲያ ጉብኝታቸው ዘሌኒስኪ በዩክሬን የጋዝ መተላለፊያ ላይ የጣሉትን እገዳ የተመለከተ ነው አሉ ፊኮ እንዳሉት ቭላድሚር ፑቲን ሩሲያ ለአውሮፓ እና ስሎቫኪያ ጋዝ ማቅረቧን ለመቀጠል ፈቃደኛ መሆኗን አረጋግጠዋል። ክሬምሊን በጉብኝቱ ዙርያ እስካሁን የሰጠው አስተያየት የለም። ሁለቱ መሪዎች በተጨማሪም በዩክሬን ግጭት አፈታት እንዲሁም በሩሲያ-ስሎቫክ ግንኙነት ዙርያ ተወያይተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia