የቡርኪናፋሶ ፕሬዝዳንት ጠቅላይ ሚኒስትሩን እና የመንግሥት አባላትን አሰናበቱ በካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ የተፈረመው ትዕዛዝ በብሔራዊ ቴሌቪዥን ተነቧል። በሰነዱ መሰረት ሚኒስትሮቹ አዲስ መንግሥት እስኪሰየም ድረስ በስራ ላይ ይቆያሉ። አፖሊኔየር ካይሌም ዴ ታምቤላ እ.አ.አ ጥቅምት 21፣ 2022 ነበር የመንግሥት ኃላፊ ሆነው የተሾሙት።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia