ሩሲያ እና ቤላሩስ በፀጥታ መተማመኛዎች ላይ ስምምነተ ይፈራረማሉ ፤ በማለት የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላዲሚር ፑፒን በሚንስክ በነበራቸው ጉብኝት ወቅት ተናገሩይህ ሰነድ "የሁለቱንም ሀገራት ፀጥታ የሚጠብቅ ይሆናል" በማለት የሩሲያው መሪ አረጋግጠዋል። በሩሲያው ፕሬዚዳንት የተነሱ ተጨማሪ ቁልፍ ሀሳቦች ሩሲያ እና ቤላሩስ በፀጥታ እና መከላከያ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር እያጠናከሩ ነው ሞስኮ እና ሚኒስክ በማእቀብ እና ክልከላዎች የሚመጡ አደጋዎችን ለመቀነስ አብረው እየሰሩ ነው ሀገራቱ ከውጭ የሚደርስባቸውን ጫና ወደ ጎን በመተው በአለምአቀፍ ጉዳዩች ላይ እውነተኛ ድጋፍ እየተሰጣጡ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia