በናሚቢያ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ምክትል ፕሬዝዳት ኔቱምቦ ናንዲ መምራት ጀመሩ

በናሚቢያ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ምክትል ፕሬዝዳት ኔቱምቦ ናንዲ መምራት ጀመሩግማሽ የሚሆነው ድምጽ ከተቆጠረ በኋላ፤ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ኔቱምቦ ናንዲ-ንዳይትዋህ 54.19% የሚሆነውን ድምጽ ማግኘታቸውን የምርጫ ኮሚሽኑ አስታውቋል። ምክትል ፕሬዝዳንቷን ተከትሎ ፖለቲከኛ እና የገለልተኛው የአርበኞች ለለውጥ ፓርቲ መሪ ፓንዱሌኒ ፊሊሞን ባንጎ ኢቱላ 27.61% ድምጽ በማግኘት ይከተላሉ። በሶስተኛ ደረጃ የመሬት አልባ ህዝቦች ንቅናቄ በርናዱስ ስዋርትቦይ 6.34% ድምጽ ሰብስበዋል። ኔቱምቦ ናንዲ የሚያሸንፉ ከሆነ ለደቡብ አፍሪካዊቷ ሀገር የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዝዳንት ይሆናሉ። ምክትል ፕሬዝዳንቷ በኤክስ የማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ድላቸውን እያከበሩ ሲሆን፤ በመመረጥዎ እንኳን ደስ አለዎት የሚሉ መልእክቶችም እየደረሷቸው ይገኛሉ።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
በናሚቢያ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ምክትል ፕሬዝዳት ኔቱምቦ ናንዲ መምራት ጀመሩግማሽ የሚሆነው ድምጽ ከተቆጠረ በኋላ፤ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ኔቱምቦ ናንዲ-ንዳይትዋህ 54.19% የሚሆነውን ድምጽ ማግኘታቸውን የምርጫ ኮሚሽኑ አስታውቋል። ምክትል ፕሬዝዳንቷን ተከትሎ ፖለቲከኛ እና የገለልተኛው የአርበኞች ለለውጥ ፓርቲ መሪ ፓንዱሌኒ ፊሊሞን ባንጎ ኢቱላ 27.61% ድምጽ በማግኘት ይከተላሉ። በሶስተኛ ደረጃ የመሬት አልባ ህዝቦች ንቅናቄ በርናዱስ ስዋርትቦይ 6.34% ድምጽ ሰብስበዋል። ኔቱምቦ ናንዲ የሚያሸንፉ ከሆነ ለደቡብ አፍሪካዊቷ ሀገር የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዝዳንት ይሆናሉ። ምክትል ፕሬዝዳንቷ በኤክስ የማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ድላቸውን እያከበሩ ሲሆን፤ በመመረጥዎ እንኳን ደስ አለዎት የሚሉ መልእክቶችም እየደረሷቸው ይገኛሉ።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia