የባህረ ሰላጤው ሀገራት የፍልስጤም መንግሥት ምስረታን እንደሚደግፉ ገለፁ

የባህረ ሰላጤው ሀገራት የፍልስጤም መንግሥት ምስረታን እንደሚደግፉ ገለፁ"የባህረ ሰላጤው የትብብር ምክር ቤት ሀገራት መሪዎች በፍልስጤም ጉዳይ ላይ ያላቸውን ጽኑ አቋም፣ ወረራው እንዲያበቃ እና ከሰኔ 1967 ጀምሮ በተያዙ የፍልስጤም ግዛቶች ላይ ለፍልስጤም ህዝብ ሉዓላዊነት ያላቸውን ድጋፍ እና ምስራቅ እየሩሳሌም ዋና ከተማ ያደረገ ነፃ የፍልስጤም መንግሥት መመስረትን እንዲሁም ፍልስጤማውያን ስደተኞች ወደ አካባቢያቸው እንዲመለሱ ዋስትና እንደሚሰጡ በድጋሚ ያረጋግጣሉ" ሲሉ የባህረ ሰላጤ የትብብር ምክር ቤት ዋና ፀሀፊ ጃሴም አልቡዳይዊ በኩዌት ቴሌቪዥን በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።የባህረ ሰላጤ የትብብር ምክር ቤት አባል ሀገራት፤ በ2026 የልሳነ ምድር ጋሻ የተሰኘ የጋራ ወታደራዊ ልምምድ በተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች እንደሚያደርጉም ዋና ጸሃፊው በሰጡት መግለጫ ጨምረው ገልፀዋል።የባህረ ሰላጤ የትብብር ምክር ቤት አባል ሀገራት ባህሬን፣ ኩዌት፣ ኦማን፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ ኳታር እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ናቸው።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የባህረ ሰላጤው ሀገራት የፍልስጤም መንግሥት ምስረታን እንደሚደግፉ ገለፁ"የባህረ ሰላጤው የትብብር ምክር ቤት ሀገራት መሪዎች በፍልስጤም ጉዳይ ላይ ያላቸውን ጽኑ አቋም፣ ወረራው እንዲያበቃ እና ከሰኔ 1967 ጀምሮ በተያዙ የፍልስጤም ግዛቶች ላይ ለፍልስጤም ህዝብ ሉዓላዊነት ያላቸውን ድጋፍ እና ምስራቅ እየሩሳሌም ዋና ከተማ ያደረገ ነፃ የፍልስጤም መንግሥት መመስረትን እንዲሁም ፍልስጤማውያን ስደተኞች ወደ አካባቢያቸው እንዲመለሱ ዋስትና እንደሚሰጡ በድጋሚ ያረጋግጣሉ" ሲሉ የባህረ ሰላጤ የትብብር ምክር ቤት ዋና ፀሀፊ ጃሴም አልቡዳይዊ በኩዌት ቴሌቪዥን በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።የባህረ ሰላጤ የትብብር ምክር ቤት አባል ሀገራት፤ በ2026 የልሳነ ምድር ጋሻ የተሰኘ የጋራ ወታደራዊ ልምምድ በተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች እንደሚያደርጉም ዋና ጸሃፊው በሰጡት መግለጫ ጨምረው ገልፀዋል።የባህረ ሰላጤ የትብብር ምክር ቤት አባል ሀገራት ባህሬን፣ ኩዌት፣ ኦማን፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ ኳታር እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ናቸው።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia