ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ መጠሪያዋን የቀየረችበትን 66ኛ ዓመት አከበረች ሀገሪቱ በይፋ ነፃነቷን ያገኘቸው እ.አ.አ ነሐሴ 13፣ 1960 ነው። ለአብዛኛው ማዕከላዊ አፍሪካውያን ግን ሪፐብሊኩ ያታወጀበት ታኅሣሥ 1 ቀን፣ 1958 የነጻነታቸው ምልክት አድርገው ይቆጥሩታል። የምስረታ በዓሉን በማስመልከት በኡባንጊ ወንዝ ላይ የታንኳ ውድድር የተዘጋጀ ሲሆን፤ በዋና ከተማዋ ባንግዊ ወታደራዊ ሰልፍ ይካሄዳል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia