የሶሪያ ጦር ከአሸባሪ ቡድኖች ጋር ውጊያ በሚካሄድበት ግንባር ይዞታውን ለማጠናከር ተጨማሪ ኃይል ማሰማራቱን የሶሪያ ጦር እዝ አስታወቀ

የሶሪያ ጦር ከአሸባሪ ቡድኖች ጋር ውጊያ በሚካሄድበት ግንባር ይዞታውን ለማጠናከር ተጨማሪ ኃይል ማሰማራቱን የሶሪያ ጦር እዝ አስታወቀ በኢድሊብ እና አሌፖ ክልል ከሶሪያ ጦር ጋር በተደረገ ፍልሚያ በመቶዎች የሚቆጠሩ አሸባሪዎች መደምሰሳቸው ተገልጿል። በእነዚህ ክልሎች ውስጥ በተፈፀመው ጥቃት በርካታ የውጭ ሀገር ቅጥረኞች እንደተሳተፉ የሶሪያ ወታደራዊ እዝ አስታውቋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የሶሪያ ጦር ከአሸባሪ ቡድኖች ጋር ውጊያ በሚካሄድበት ግንባር ይዞታውን ለማጠናከር ተጨማሪ ኃይል ማሰማራቱን የሶሪያ ጦር እዝ አስታወቀ በኢድሊብ እና አሌፖ ክልል ከሶሪያ ጦር ጋር በተደረገ ፍልሚያ በመቶዎች የሚቆጠሩ አሸባሪዎች መደምሰሳቸው ተገልጿል። በእነዚህ ክልሎች ውስጥ በተፈፀመው ጥቃት በርካታ የውጭ ሀገር ቅጥረኞች እንደተሳተፉ የሶሪያ ወታደራዊ እዝ አስታውቋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia