የኢትዩጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በብሪክስ ህብረት ውስጥ የሚሰራባቸውን ሶስት ዘርፎች ለየ

የኢትዩጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በብሪክስ ህብረት ውስጥ የሚሰራባቸውን ሶስት ዘርፎች ለየእነዚህ ዘርፎች ህዝብ-ለህዝብ ግንኙነት ፣ ፖለቲካ እና ፀጥታ እንዲሁም ኢኮኖሚ እና ፋይናንስ መሆናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ልዩ የፖሊሲ አማካሪ ሚኒሊክ አለሙ በሩሲያዋ የካትሪንበርግ እየተካሄደ ባለው አምስተኛው የሸርፓ (የቅድመ ጉባኤ አመቻቾች) ስብሰባ ላይ ተናግረዋል።በጎርጎሮሳዊያኑ 2024 የመጨረሻው የብሪክስ ተወካዩች ስብሰባ ወቅት ተሳታፊዎቹ በሩሲያ ሊቀመንበርነት አመት ስለተደረጉ ዋና ዋና ሁነቶች ተወያይተዋል። ቀደም ብሎ የሩሲያው ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰርጌ ረያቡኮቭ በዚህ አመት 250 ሁነቶች መካሄዳቸውን ተናግረዋል። ጨምሮ ሲያስረዳም በተለያዩ ዘርፎች ላይ የብሪክስ አባል ሀገራት መሻሻል የታየበት ትብብር ፈጥረዋል። የብሪክስ አጋር ሀገራት እና የብሪክስ እህል መቀያየሪያን ስለመፍጠር የተፈራረሙት ስምምነት ከተጨመሩ አዳዲስ የህብረቱ ክፍሎች ውስጥ ይመደባሉ ብሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የኢትዩጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በብሪክስ ህብረት ውስጥ የሚሰራባቸውን ሶስት ዘርፎች ለየእነዚህ ዘርፎች ህዝብ-ለህዝብ ግንኙነት ፣ ፖለቲካ እና ፀጥታ እንዲሁም ኢኮኖሚ እና ፋይናንስ መሆናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ልዩ የፖሊሲ አማካሪ ሚኒሊክ አለሙ በሩሲያዋ የካትሪንበርግ እየተካሄደ ባለው አምስተኛው የሸርፓ (የቅድመ ጉባኤ አመቻቾች) ስብሰባ ላይ ተናግረዋል።በጎርጎሮሳዊያኑ 2024 የመጨረሻው የብሪክስ ተወካዩች ስብሰባ ወቅት ተሳታፊዎቹ በሩሲያ ሊቀመንበርነት አመት ስለተደረጉ ዋና ዋና ሁነቶች ተወያይተዋል። ቀደም ብሎ የሩሲያው ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰርጌ ረያቡኮቭ በዚህ አመት 250 ሁነቶች መካሄዳቸውን ተናግረዋል። ጨምሮ ሲያስረዳም በተለያዩ ዘርፎች ላይ የብሪክስ አባል ሀገራት መሻሻል የታየበት ትብብር ፈጥረዋል። የብሪክስ አጋር ሀገራት  እና የብሪክስ እህል መቀያየሪያን ስለመፍጠር የተፈራረሙት ስምምነት  ከተጨመሩ አዳዲስ የህብረቱ ክፍሎች ውስጥ ይመደባሉ ብሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia