ስፑትኒክ ከታሊባን የሀገር ውሰጥ ሚኒስትር ህንፃ ውሰጥ እየዘገበ ነው

ስፑትኒክ ከታሊባን የሀገር ውሰጥ ሚኒስትር ህንፃ ውሰጥ እየዘገበ ነውየስፑትኒክ የስራ ባልደረባ የሆነችው ዞህራ ኢሽሙሃመቶቫ በብቸኝነት ከቦታው በሩሲያ ከፍተኛ ባለስልጣናት የሚመራው ልኡክ ከነባር የታሊባን* አመራሮች ጋር በትላንትናው እለት ያደርገውን ስብሰባ በስፍራው በመገኘት ዘግባለች።"አፍጋኒስታን ካቡል ውስጥ በሚገኘው የሀገር ውስጥ ሚኒስቴር ተገኝተናል። ከኋላዬ በሩሲያ የፀጥታ ምክርቤት ፀሀፊ ሰርጊ ሾጉ እና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አሌክስ ኦቨርቹክ የሚመራው የሩሲያ ልኡካን ፤ በአፍጋኒስታን በኩል በሀገሪቱ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሲራጁዲን ሃቃኒ የተወከሉበት ድርድር እየተካሄደ ነው። የድርድሩን ማጠቃለያ እየጠበቅን ነው" በማለት ኢሽሙሃመቶቫ ተናግራለች።* ታሊባን ለሽብር እንቅስቃሴዎቹ በተመድ ማእቀብ የተጣለበት ድርጅት ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
ስፑትኒክ ከታሊባን የሀገር ውሰጥ ሚኒስትር ህንፃ ውሰጥ እየዘገበ ነውየስፑትኒክ የስራ ባልደረባ የሆነችው ዞህራ ኢሽሙሃመቶቫ በብቸኝነት ከቦታው በሩሲያ ከፍተኛ ባለስልጣናት የሚመራው ልኡክ ከነባር የታሊባን*  አመራሮች ጋር በትላንትናው እለት ያደርገውን  ስብሰባ በስፍራው በመገኘት ዘግባለች።"አፍጋኒስታን ካቡል ውስጥ በሚገኘው የሀገር ውስጥ ሚኒስቴር ተገኝተናል። ከኋላዬ በሩሲያ የፀጥታ ምክርቤት ፀሀፊ ሰርጊ ሾጉ እና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አሌክስ ኦቨርቹክ የሚመራው የሩሲያ ልኡካን ፤ በአፍጋኒስታን በኩል በሀገሪቱ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሲራጁዲን ሃቃኒ የተወከሉበት ድርድር እየተካሄደ ነው። የድርድሩን ማጠቃለያ እየጠበቅን ነው" በማለት ኢሽሙሃመቶቫ ተናግራለች።* ታሊባን ለሽብር እንቅስቃሴዎቹ በተመድ ማእቀብ የተጣለበት ድርጅት ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia