የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኙትን የማካሮቭካ እና ሌኒንስኮ መንደሮችን እንደተቆጣጠረ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኙትን የማካሮቭካ እና ሌኒንስኮ መንደሮችን እንደተቆጣጠረ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ በሚኒስቴሩ ዕለታዊ መግለጫ የተነሱ ተጨመሪ ነጥቦች፡- 🟠 የሩሲያ ዩግ (ደቡብ) የጦር ሰራዊት ቡድን፤ ታክቲካል አቋሙን በማጠናከር 625 የሚደርሱ የዩክሬን ወታደሮችን ያስወገደ ሲሆን፤ ሁለት የመልሶ ማጥቃት ሙከራዎችን መልሷል። 🟠 ሚኒስቴሩ አክሎም ከሩሲያ ዛፓድ (ምዕራብ) ተዋጊ ቡድን ጋር በተደረገ ውጊያ፤ ዩክሬን 440 የሚደርሱ ወታደሮችን እንዳጣች እና የሩሲያ ወታደሮች ሁለት የመልሶ ማጥቃት ጥቃቶችን መልሰው፤ ሶስት የጥይት ማከማቻዎችን ደምስሰዋል ብሏል። 🟠 በተጨማሪም የዩክሬን ሃይሎች ከሩሲያ ቮስቶክ (ምስራቅ) ተዋጊ ቡድን ጋር በተደረገ ውጊያ፤ 140 የሚሆኑ ወታደሮችን እንዳጡ ሚኒስቴሩ አስታውቋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኙትን የማካሮቭካ እና ሌኒንስኮ መንደሮችን እንደተቆጣጠረ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ በሚኒስቴሩ ዕለታዊ መግለጫ የተነሱ ተጨመሪ ነጥቦች፡- 🟠 የሩሲያ ዩግ (ደቡብ) የጦር ሰራዊት ቡድን፤ ታክቲካል አቋሙን በማጠናከር 625 የሚደርሱ የዩክሬን ወታደሮችን ያስወገደ ሲሆን፤ ሁለት የመልሶ ማጥቃት ሙከራዎችን መልሷል። 🟠 ሚኒስቴሩ አክሎም ከሩሲያ ዛፓድ (ምዕራብ) ተዋጊ ቡድን ጋር በተደረገ ውጊያ፤ ዩክሬን 440 የሚደርሱ ወታደሮችን እንዳጣች እና የሩሲያ ወታደሮች ሁለት የመልሶ ማጥቃት ጥቃቶችን መልሰው፤ ሶስት የጥይት ማከማቻዎችን ደምስሰዋል ብሏል። 🟠 በተጨማሪም የዩክሬን ሃይሎች ከሩሲያ ቮስቶክ (ምስራቅ) ተዋጊ ቡድን ጋር በተደረገ ውጊያ፤ 140 የሚሆኑ ወታደሮችን እንዳጡ ሚኒስቴሩ አስታውቋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK  ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia