እስራኤል በቤይሩት ደቡባዊ ዳርቻ ቡርጅ አል-ባራጅነህ አካባቢ በሚገኝ የመኖሪያ ሕንፃ ላይ ድብደባ አካሄደች

እስራኤል በቤይሩት ደቡባዊ ዳርቻ ቡርጅ አል-ባራጅነህ አካባቢ በሚገኝ የመኖሪያ ሕንፃ ላይ ድብደባ አካሄደች ቀይ መስቀል በ1948 የፍልስጤም ስደተኞችን ለመቀበል በአካባቢው ካምፕ አቋቁሞ ነበር። አካባቢው አሁን ወደ ኮንክሪት ህንጻ ሰፈርነት አድጓል። ምስሉ የስፑትኒክ ዘጋቢ ከቤይሩት የቀረጸው ነውዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
እስራኤል በቤይሩት ደቡባዊ ዳርቻ ቡርጅ አል-ባራጅነህ አካባቢ በሚገኝ የመኖሪያ ሕንፃ ላይ ድብደባ አካሄደች ቀይ መስቀል በ1948 የፍልስጤም ስደተኞችን ለመቀበል በአካባቢው ካምፕ አቋቁሞ ነበር። አካባቢው አሁን ወደ ኮንክሪት ህንጻ ሰፈርነት አድጓል። ምስሉ የስፑትኒክ ዘጋቢ ከቤይሩት የቀረጸው ነውዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK  ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia