ሄዝቦላ ቴል አቪቭ በሚገኘው የእስራኤል ጦር ዋና መሥሪያ ቤት ላይ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ማድረሱን አስታወቀ ንቅናቄው ባወጣው መግለጫ “ቴላቪቭ ከተማ በሚገኘው ሃኪሪያ ጦር ሰፈር [የመከላከያ ሚኒስቴር መቀመጫ] ላይ በፈንጂ ድሮኖች የአየር ጥቃት ተፈጽሟል” ብሏል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia