የሩሲያ ወታደሮች ዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ውስጥ የሚገኘውን ሮቭኖፖል መንደር ነጻ እንዳወጡ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ በሚኒስቴሩ ዕለታዊ ሪፖርት የተነሱ ተጨማሪ ቁልፍ መግለጫዎች፦ 🟠 የሩሲያ የጦር ኃይሎች የዩክሬን ወታደራዊ-ኢንዱስትሪ አካል በሆኑ አየር ማረፊያዎች እና የኢነርጂ ተቋማት መተዋል። 🟠 የሩሲያ አየር መከላከያ ሶስት የሃመር የአየር ላይ ቦምብ፣ አንድ ሂማርስ ሮኬት እና 85 የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መተው ጥለዋል። 🟠 ጠላት "አንክላቭ-ኤን" የኤሌክትሮኒክ ጦር ጣቢያ አጥቷል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia