አፍሪካ ከሩሲያ ጋር ሙሉ ለሙሉ "ከቅኝ ግዛት የጸዳ” ግንኙነት አላት ሲሉ የሴኔጋል ከፍተኛ ትምህርት ሚንስትር ተናገሩ

አፍሪካ ከሩሲያ ጋር ሙሉ ለሙሉ "ከቅኝ ግዛት የጸዳ” ግንኙነት አላት ሲሉ የሴኔጋል ከፍተኛ ትምህርት ሚንስትር ተናገሩ አፍሪካ ለሩሲያ ትልቅ እድልን የምትሰጥ ሲሆን፣ አፍሪካም ከሞስኮ ጋር በሚደረጉ ዘርፈብዙ የንግድ ስምምነቶች ከፍተኛ ጥቅም ማግኘት ትችላለች ሲሉ ኤል ሀጂ አብዱራህማን ዲዩፍ በሶቺ በተካሄደው የ #ሩሲያአፍሪካ የሚኒስትሮች ኮንፍረንስ ወቅት ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቆይታ ተናግረዋል። እንደ ተናጋሪው ገለፃ አፍሪካውያን ሩሲያን ከሌሎች አጋሮች መካከል አስተማማኝ አጋር አድርገው ሊመለከቱ ይችላሉ። "ዋናው የማጠቃለያ ነጥብ፤ እኛ ሙሉ በሙሉ ከቅኝ ግዛት ነፃ በሆነ ሁኔታ ውስጥ እና ሙሉ በሙሉ ያልተገደበ እና እኩል የሆን ግንኙነት ውስጥ መሆናችን ነው" ሲሉ አጠቃለዋል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ ለ አንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
አፍሪካ ከሩሲያ ጋር ሙሉ ለሙሉ "ከቅኝ ግዛት የጸዳ” ግንኙነት አላት ሲሉ የሴኔጋል ከፍተኛ ትምህርት ሚንስትር ተናገሩ አፍሪካ ለሩሲያ ትልቅ እድልን የምትሰጥ ሲሆን፣ አፍሪካም ከሞስኮ ጋር በሚደረጉ ዘርፈብዙ የንግድ ስምምነቶች ከፍተኛ ጥቅም ማግኘት ትችላለች ሲሉ ኤል ሀጂ አብዱራህማን ዲዩፍ በሶቺ በተካሄደው የ #ሩሲያአፍሪካ የሚኒስትሮች ኮንፍረንስ ወቅት ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት ቆይታ ተናግረዋል። እንደ ተናጋሪው ገለፃ አፍሪካውያን ሩሲያን ከሌሎች አጋሮች መካከል አስተማማኝ አጋር አድርገው ሊመለከቱ ይችላሉ።  "ዋናው የማጠቃለያ ነጥብ፤ እኛ ሙሉ በሙሉ ከቅኝ ግዛት ነፃ በሆነ ሁኔታ ውስጥ እና ሙሉ በሙሉ ያልተገደበ እና እኩል የሆን ግንኙነት ውስጥ መሆናችን ነው" ሲሉ አጠቃለዋል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ ለ አንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia