እስራኤል በሊባኖሷ አልማት ከተማ መኖሪያ ህንጻ ላይ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ቢያንስ 27 ሰዎች ተገደሉ

#sputnikviral | ኳኳ ይቅርታችሁን ለእኔ የሚሆን ምግብ ይኖራችኋል?የኢሲያው ዝሆን የሚበላ ለማግኘት ትህትና በተሞላበት መንገድ ህንድ ዉስጥ ወደ ሚገኝ መኖሪያ መንደር ጎራ ብሏል። ይህ ግዙፍ እንሰሳ እንቅስቃሴውን በትህትና እና በጥንቃቄ በማድረጉ እንጂ ቁጣ ውስጥ ቢሆን በመኖሪያ እና በእርሻ ቦታዎች ላይ አደጋ ያደርስ ነበር። የእነዚህ ' የምግብ ቱሪስቶች' በተደጋጋሚ መምጣት የመንደሩን ነዋሪዎች ስጋት ላይ ጥሏቸዋል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ ለ አንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
እስራኤል በሊባኖሷ አልማት ከተማ መኖሪያ ህንጻ ላይ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ቢያንስ 27 ሰዎች ተገደሉበጥቃቱ ህይወታቸው ካለፈ ሰዎች መካከል ሴቶች እና ህፃናት እንደሚገኙና ስድስት ሰዎች መቁሰላቸውን የሊባኖስ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።አልማት ከቤሩት በስተሰሜን በ35 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኝና በዋናነት ሺዓዎች  የሚኖሩባት ተራራማ መንደር ናት። እስራኤል ኢላማ ያደረገችው ህንፃ ከሊባኖሷ ባአልቤክ ግዛት የተፈናቀሉ ቤተሰቦች መኖሪያ እንደነበር ተዘግቧል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ ለ አንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia