ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዶናልድ ትራምፕ በድጋሚ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሆነው በመመረጣቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት “በእርስዎ የስልጣን ዘመን የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር በጋራ እንሰራለን ብዬ እጠብቃለሁ” ብለዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia