የሩሲያን ጦር በዩክሬን ሃይሎች ከተያዙ አካባቢዎች እንዲወጡ የረዳውን አሜሪካዊ ዳንኤል ማርቲንዴልን የሩሲያ ጸጥታ ሃይሎች ተቀበሉ

የሩስያን ጦር በዩክሬን ሀይሎች ከተያዘው አካባቢ እንዲርቅ ያገዘዉን አሜሪካዊ ዳንኤል ማርቲንዴልን ወሰደው ስፑትኒክ እንደዘገበው ላለፈው ሁለት አመት ዳንኤል የዪክሬን ጦርን የተቀናጁ መረጃዎች ሲያስተላልፍ እንደቆየ የሩሲያ የደህንነት አገልግሎት ለዜና ጣቢያው ገልፀዋል።አሜሪካዊዉ ከየካቲት 11, 2022 ጀምሮ ዩክሬን ውስጥ እንደነበር ሚዲያው ጨምሮ ዘግቧል። ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያዊን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የሩሲያን ጦር በዩክሬን ሃይሎች ከተያዙ አካባቢዎች እንዲወጡ የረዳውን አሜሪካዊ ዳንኤል ማርቲንዴልን የሩሲያ ጸጥታ ሃይሎች ተቀበሉአሜሪካዊው ባለፉት ሁለት ዓመታት የዩክሬን ጦር መገኛ ቦታዎችን ሲያስተላልፍ እንደቆየ የሩሲያ የደህንነት አገልግሎት ለስፑትኒክ ገልጿል።አሜሪካዊዉ ከየካቲት 11፣ 2022 ጀምሮ ዩክሬን ውስጥ እንደነበር ሚዲያው ጨምሮ ዘግቧል። ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ   መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያዊን ይወዳጁ  @sputnik_ethiopia