የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን ሚካሂሎቭካ መንደር እንደተቆጣጠረ የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን ሚካሂሎቭካ መንደር እንደተቆጣጠረ የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ ሚኒስቴሩ በዕለታዊ መግለጫው ያነሳቸው ተጨማሪ ነጥቦች፦ 🟠 የሩሲያ ወታደሮች በ138 አካባቢዎች ወታደራዊ አየር ማረፊያ፣ የድሮን ማከማቻዎች እና የዩክሬን ጦር መሰብሰቢያ ቦታዎችን ደብድበዋል። 🟠 ኪዬቭ በአንድ ቀን 1,805 የሚደርሱ ወታደሮችን አጥታለች። 🟠 የዩክሬን ጦር ሶስት አሜሪካ ሰር ሃምቪ የጦር መኪኖች፣ አንድ ታንክ፣ አንድ የእግረኛ ተዋጊ ተሽከርካሪ እና አንድ ፖላንድ ሰራሽ ክራብ መድፍ አጥቷል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለ iOS በአፕ ስቶር ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን ሚካሂሎቭካ መንደር እንደተቆጣጠረ የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ ሚኒስቴሩ በዕለታዊ  መግለጫው ያነሳቸው ተጨማሪ ነጥቦች፦ 🟠 የሩሲያ ወታደሮች በ138 አካባቢዎች ወታደራዊ አየር ማረፊያ፣ የድሮን ማከማቻዎች እና የዩክሬን ጦር መሰብሰቢያ ቦታዎችን ደብድበዋል። 🟠 ኪዬቭ በአንድ ቀን 1,805 የሚደርሱ ወታደሮችን አጥታለች። 🟠 የዩክሬን ጦር ሶስት አሜሪካ ሰር ሃምቪ የጦር መኪኖች፣ አንድ ታንክ፣ አንድ የእግረኛ ተዋጊ ተሽከርካሪ እና አንድ ፖላንድ ሰራሽ ክራብ መድፍ አጥቷል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለ iOS በአፕ ስቶር ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK  ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia