የዩክሬን ጦር በሩሲያ ኩርስክ ክልል በ24 ሰዓት ውስጥ ከ300 በላይ ወታደሮችን እና 13 ታንኮችን እንዳጣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

የዩክሬን ጦር በሩሲያ ኩርስክ ክልል በ24 ሰዓት ውስጥ ከ300 በላይ ወታደሮችን እና 13 ታንኮችን እንዳጣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ 🟠 የሩሲያ ወታደሮች በ20 አካባቢዎች የጠላት ክፍሎችን ደብድበዋል። 🟠 የሩሲያን ድንበር ሰብሮ ለመግባት የተደረጉ ሶስት ሙከራዎች ተመክተዋል። 🟠 በክልሉ ኪዬቭ በአጠቃላይ ከ14,950 በላይ ወታደሮችን እና 122 ታንኮችን አጥታለች።መረጃውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለ iOS በአፕ ስቶር ለአንድሮይድ ስልኮች በGoogle Play ወይም በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የዩክሬን ጦር በሩሲያ ኩርስክ ክልል በ24 ሰዓት ውስጥ ከ300 በላይ ወታደሮችን እና 13 ታንኮችን እንዳጣ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ 🟠 የሩሲያ ወታደሮች በ20 አካባቢዎች የጠላት ክፍሎችን ደብድበዋል። 🟠 የሩሲያን ድንበር ሰብሮ ለመግባት የተደረጉ ሶስት ሙከራዎች ተመክተዋል። 🟠 በክልሉ ኪዬቭ በአጠቃላይ ከ14,950 በላይ ወታደሮችን እና 122 ታንኮችን አጥታለች።መረጃውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለ iOS በአፕ ስቶር ለአንድሮይድ ስልኮች በGoogle Play ወይም በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia