የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን የጆርጂየቭካ መንደር ነፃ ማውጣቱን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ በሚኒስቴሩ ዕለታዊ መግለጫ የተነሱ መረጃዎች፦ 🟠 የሩሲያ ጦር የዩክሬን ዋና የመረጃ ዳይሬክቶሬት ልዩ የሬዲዮ ኮሙኒኬሽን ማእከልን አወደመ። 🟠 የዩክሬን አየር ማረፊያ መሰረተ ልማት ወሳኝ ዒላማዎች ተመትተዋል። 🟠 የዩክሬን ጦር ባለፈው ቀን 1,940 የሚደርሱ ወታደሮችን አጥቷል።መረጃውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለ iOS በአፕ ስቶር ለአንድሮይድ ስልኮች በGoogle Play ወይም በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia