የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ዶሊኖቭካ መንደርን ነፃ እንዳወጣ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ በሚኒስቴሩ ዕለታዊ ሪፖርት የተነሱ ተጨማሪ መግለጫዎች፦ ▪ባሳለፍነው ሳምንት የዩክሬን ጦር ያጣው የሰራዊት ብዛት 16,960 ደርሷል። ▪የሩሲያ ጦር ባለፉት ሰባት ቀናት ውስጥ 18 መንደሮቾን (10ሩን በኩርስክ ክልል) ነጻ አውጥቷል። ▪ባሳለፍነው ሳምንት በዩክሬን በሚገኙ የመከላከያ ኢንደስትሪ ኢንተርፕራይዞች፣ ኢነርጂ ኢንዱስትሪዎች፣ ወታደራዊ የአየር ማረፊያዎች፣ የጥይት መጋዘኖች እና የዩክሬን ጦር የስምሪት ቦታዎች ላይ 39 የቡድን ጥቃቶች ተካሂደዋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለ iOS በአፕ ስቶር ለአንድሮይድ ስልኮች በGoogle Play ወይም በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia