የብሪክስ ሀገራት በበርካታ የጸጥታ ጉዳዮች ዙርያ መተባበር እንደሚችሉ የሩሲያ የጸጥታ ምክር ቤት ኃላፊ ገለጹ የብሪክስ እና ብሪክስ ፕላስ ሀገራት ከፍተኛ የጸጥታ ኃላፊዎች ስብሰባ ላይ ንግግር ያደረጉት የሩሲያ የጸጥታ ምክር ቤት ፀሃፊ ሰርጌይ ሾይጉ "የብሪክስ የጸጥታ ጉዳዮች ትብብር ገና አልተነካም" ብለዋል። አክለውም ዓለም አቀፉ የጸጥታ ሥርዓት በመሸርሸሩ ሉዓላዊ ሀገራት ላይ ስጋት ፈጥሯል ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia