የቻይና ሁለት ግዛቶች በታይፎን ያጊ አርብ አመሻሽ ላይ ይመታሉ ተብሎ የተተነበየ ሲሆን በሃይናን እና ጓንግዶንግ ሪዞርቶች ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳድራል።

የቻይና ሁለት ግዛቶች በታይፎን ያጊ አርብ አመሻሽ ላይ ይመታሉ ተብሎ የተተነበየ ሲሆን በሃይናን እና ጓንግዶንግ ሪዞርቶች ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳድራል።በሃይናን ደሴት ወደ 420,000 የሚጠጉ ሰዎች አካባቢው እንዲለቁ የተደረገ ሲሆን፤ ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል፤ በተጨማሪም የአየር በረራ እንዲቋረጥ ተደርጓል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
  የቻይና ሁለት ግዛቶች በታይፎን ያጊ አርብ አመሻሽ ላይ ይመታሉ ተብሎ የተተነበየ ሲሆን በሃይናን እና ጓንግዶንግ ሪዞርቶች ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳድራል።በሃይናን ደሴት ወደ 420,000 የሚጠጉ ሰዎች አካባቢው እንዲለቁ የተደረገ ሲሆን፤ ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል፤ በተጨማሪም የአየር በረራ እንዲቋረጥ ተደርጓል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia