የሩሲያ ጦር በዩክሬን ወታደራዊ ትጥቅ እና የጦር መሳሪያዎች ክምችት ላይ የሚሳኤል ጥቃት መፈጸሙን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ገለጸ በዩክሬን ሱሚ ክልል ኖቪዬ ባሲ በተባለ ስፍራ በተፈፀመው የሚሳኤል ጥቃት 7 የጭነት መኪናዎች፣ 4 ታጠቂ ተሽከርካሪዎች፣ 9 የየትኛውም ዓይነት የመሬት አቀማመጥ ተሽከርካሪዎች እና 80 የሚደርሱ የዩክሬን ታጣቂዎች መደምሰሳቸውን ሚኒስቴሩ አክሎ ገልጿል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia