በቼክ ሪፐብሊክ የሁለተኛው የዓለም ጦርነት ቅሪት የሆነ የኤሪያል ቦንብ እንዲፈነዳ ተነገረባለፈው ሳምንት በሊትቪኖቭ ከተማ አቅራቢያ በሚገኝ የኬሚካል ፋብሪካ በተደረገ ቁፋሮ ወቅት ነበር የተገኘው።ፍንዳታው የተካሄደው በሶስት የፓይሮቴክኒሻኖች እና የእሳት አደጋ ሠራተኞች በመታገዝ ሲሆን ፖሊስ የኤሪያል ቦምቡ በጥንቃቄ እንዲክሽ መደረጉን አስታውቋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia