የቴሌግራም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፓቬል ዱሮቭ ከእስር መፈታቱ ተገለጸ

የቴሌግራም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፓቬል ዱሮቭ ከእስር መፈታቱ ተገለጸ የፈረንሳይ ባለስልጣናት በመተግበሪያው ህገ-ወጥ ይዘት ዙርያ በሚያካሂዱት ምርመራ ለመተባበር ፍቃደኛ ባለመሆኑ ቅዳሜ እለት በቁጥጥር ስር ውሎ የነበረው ዱሮቭ፤ በፓሪስ ዳኛ እንዲለቀቅ መወሰኑ ታውቋል። ተንቀሳቃሽ ምስሉ የስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኛ ከፍርድ ቤቱ ህንፃ አጠገብ የቀረጸው ነው ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የቴሌግራም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፓቬል ዱሮቭ ከእስር መፈታቱ ተገለጸ የፈረንሳይ ባለስልጣናት በመተግበሪያው ህገ-ወጥ ይዘት ዙርያ በሚያካሂዱት ምርመራ ለመተባበር ፍቃደኛ ባለመሆኑ ቅዳሜ እለት በቁጥጥር ስር ውሎ የነበረው ዱሮቭ፤ በፓሪስ ዳኛ እንዲለቀቅ መወሰኑ ታውቋል። ተንቀሳቃሽ ምስሉ የስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኛ ከፍርድ ቤቱ ህንፃ አጠገብ የቀረጸው ነው ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia