የማሊ ጦር በአልጄሪያ ድንበር አቅራቢያ 20 የሚሆኑ አሸባሪዎችን እንደደመሰሰ ተሰምቷል

የማሊ ጦር በአልጄሪያ ድንበር አቅራቢያ 20 የሚሆኑ አሸባሪዎችን እንደደመሰሰ ተሰምቷል ወታደራዊ ዘመቻው በሀገሪቱ ሰሜናዊ ምስራቅ ከአልጄሪያ ድንበር አቅራቢያ በቲንዛኦዌተን ሰፈራ እንደተካሄደ የማሊ የዜና አውታር ማሊጄት የብሐራዊ የጦር መኮንንን ጠቅሶ ሰኞ እለት ዘግቧል። የመከላከያ ኃይሉ ባካሄደው የአየር ጥቃት አሸባሪዎችን ማጥፋት እንደቻለ የዜና አውታሩ ዘግቧል። የማሊ መከላከያ ኃይል የሀገሪቱን ህዝብ እና ንብረት በመላው ማሊ ለመጠበቅ ዝግጁ እንደሆነ አረጋግጧል ሲልም ማሊጄት ጨምሮ ገልጿል። የማሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብዱላዬ ዲዮፕ መንግሥት ሁሉንም ግዛት እንደሚቆጣጠር እና ጦሩ ቀሪ አሸባሪ እና ተገንጣይ ቡድኖችን እያጠቃ እንደሚገኝ ለስፑትኒክ በመጋቢት ወር ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የማሊ ጦር በአልጄሪያ ድንበር አቅራቢያ 20 የሚሆኑ አሸባሪዎችን እንደደመሰሰ ተሰምቷል ወታደራዊ ዘመቻው በሀገሪቱ ሰሜናዊ ምስራቅ ከአልጄሪያ ድንበር አቅራቢያ በቲንዛኦዌተን ሰፈራ እንደተካሄደ የማሊ የዜና አውታር ማሊጄት የብሐራዊ የጦር መኮንንን ጠቅሶ ሰኞ እለት ዘግቧል። የመከላከያ ኃይሉ ባካሄደው የአየር ጥቃት አሸባሪዎችን ማጥፋት እንደቻለ የዜና አውታሩ ዘግቧል። የማሊ መከላከያ ኃይል የሀገሪቱን ህዝብ እና ንብረት በመላው ማሊ ለመጠበቅ ዝግጁ እንደሆነ አረጋግጧል ሲልም ማሊጄት ጨምሮ ገልጿል። የማሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብዱላዬ ዲዮፕ መንግሥት ሁሉንም ግዛት እንደሚቆጣጠር እና ጦሩ ቀሪ አሸባሪ እና ተገንጣይ ቡድኖችን እያጠቃ እንደሚገኝ ለስፑትኒክ በመጋቢት ወር ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia