የሩሲያ ጦር ኃይል ዩክሬን በሩሲያ ኩርስክ ግዛት ያካሄደችውን በርካታ ጥቃት እንዳከሸፈ እና ጠላት 40 የሚደርሱ ወታደሮችን እንዳጣ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
12:58, 25 ነሀሴ 2024
የሩሲያ ጦር ኃይል ዩክሬን በሩሲያ ኩርስክ ግዛት ያካሄደችውን በርካታ ጥቃት እንዳከሸፈ እና ጠላት 40 የሚደርሱ ወታደሮችን እንዳጣ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል። በአጠቃላይ በኩርስክ አቅጣጫ በተካሄደው ጦርነት ዩክሬን ከ5,800 በላይ ወታደሮች እና 72 ታንኮችን እንዳጣች ሚኒስቴሩ አክሎ ገልጿል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የሩሲያ ጦር ኃይል ዩክሬን በሩሲያ ኩርስክ ግዛት ያካሄደችውን በርካታ ጥቃት እንዳከሸፈ እና ጠላት 40 የሚደርሱ ወታደሮችን እንዳጣ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል። በአጠቃላይ በኩርስክ አቅጣጫ በተካሄደው ጦርነት ዩክሬን ከ5,800 በላይ ወታደሮች እና 72 ታንኮችን እንዳጣች ሚኒስቴሩ አክሎ ገልጿል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik Africa
Африка общий