በትላንትናው እለት ሶስት አሜሪካ ሰራሽ አታካምስ ሚሳኤሎችን እና አምስት ፈረንሣይ ሰራሽ በሀመር የሚመሩ ፈንጂዎች በሩሲያ አየር መከላከያ ተመትተው መውደቃቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።ከሚኒስቴሩ ዕለታዊ መግለጫ የተሰጡ ተጨማሪ ቁልፍ ነጥቦች፡-🟠 የሩሲያ ጦር የዩክሬን ኤስ-125 የአየር መከላከያ ሚሳኤሎችን ፣ሁለት የኤሌክትሮኒክስ የጦር ጣቢያዎች ፣የነዳጅ እና የቅባት ማከማቻ መጋዘንን እና የድሮን ማምረቻ ተቋም በአንድ ቀን አውድሟል።🟠 ዩክሬን ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ከ2,100 በላይ ወታደሮቿን በሩሲያ ልዩ ኦፕሬሽን ዞን ውስጥ አጥታለች።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia