በብራዚል ማዴይራ ወንዝ ባጋጠመው ታሪካዊ ድርቅ ተከትሎ የሪቨርሳይድ ነዋሪ የአንድ ዶልፊንን ሕይወት ታድጓልበሐምሌ ወር ዝቅተኛ ሆኖ የተመዘገበው የዝናብ መጠን፤ የወንዙን የውሃ መጠን ወደ 2.45 ሜትር ዝቅ እንዲል አድርጎታል፣ በአለም ሙቀት መጨመር እና በኤልኒኖ ክስተት፤ በአካባቢው በ57 ዓመታት ውስጥ ታይቶ የማይታወቅ ነው የተባለ ድርቅ ተከስቷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia