በሲሲሊ ፓሌርሞ አቅራቢያ 22 ሰዎችን አሳፍሮ የነበረው 56 ሜትር እርዝማኔ ያለው ጀልባ በከባድ ንፋስ መስመጡ ተረጋገጠ

በሲሲሊ ፓሌርሞ አቅራቢያ 22 ሰዎችን አሳፍሮ የነበረው 56 ሜትር እርዝማኔ ያለው ጀልባ በከባድ ንፋስ መስመጡ ተረጋገጠ ጠላቂዎች ሥራ ፈጣሪውን ማይክ ሊንችን ጨምሮ ስድስት የጠፉ መንገደኞችን እየፈለጉ ሲሆን የአንድ ሰው አስከሬን በመሰጠመው ጀልባ አጠገብ አግኝተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
በሲሲሊ ፓሌርሞ አቅራቢያ 22 ሰዎችን አሳፍሮ የነበረው 56 ሜትር እርዝማኔ ያለው ጀልባ በከባድ ንፋስ መስመጡ ተረጋገጠ ጠላቂዎች ሥራ ፈጣሪውን ማይክ ሊንችን ጨምሮ ስድስት የጠፉ መንገደኞችን እየፈለጉ ሲሆን የአንድ ሰው አስከሬን በመሰጠመው ጀልባ አጠገብ አግኝተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia