ዩክሬን በሩሲያ ኩርስክ ክልል የፈጸመችው ጥቃት የጠብ አጫሪ እና ሽብር ተግባር እንደሆነና ከድርጊቱ ጀርባ የዩናይትድ ስቴትስ እጅ እንዳለበት ሰሜን ኮሪያ ተናገረች

ዩክሬን በሩሲያ ኩርስክ ክልል የፈጸመችው ጥቃት የጠብ አጫሪ እና ሽብር ተግባር እንደሆነና ከድርጊቱ ጀርባ የዩናይትድ ስቴትስ እጅ እንዳለበት ሰሜን ኮሪያ ተናገረች በዩናይትድ ስቴትስ እና ምዕራባውያን ሀገራት የተመረቱ በርካታ መሳሪያዎች በውጊያ ቀጠናው ውስጥ እንደተገኙ የገለጸው የሰሜን ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር "መላውን የአውሮፓ ግዛት ወደ ከፍተኛ ጦርነት ሊከት ለሚችለው" የወቅቱ ሁኔታ ኃላፊነት ሙሉ በሙሉ በዋሽንግተን እና ጭፍራዎቿ ላይ ያርፋል ብሏል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
ዩክሬን በሩሲያ ኩርስክ ክልል የፈጸመችው ጥቃት የጠብ አጫሪ እና ሽብር ተግባር እንደሆነና ከድርጊቱ ጀርባ የዩናይትድ ስቴትስ እጅ እንዳለበት ሰሜን ኮሪያ ተናገረች በዩናይትድ ስቴትስ እና ምዕራባውያን ሀገራት የተመረቱ በርካታ መሳሪያዎች በውጊያ ቀጠናው ውስጥ እንደተገኙ የገለጸው የሰሜን ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር "መላውን የአውሮፓ ግዛት ወደ ከፍተኛ ጦርነት ሊከት ለሚችለው" የወቅቱ ሁኔታ ኃላፊነት ሙሉ በሙሉ በዋሽንግተን እና ጭፍራዎቿ ላይ ያርፋል ብሏል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia