የፍልስጤም ፕሬዝዳንት የፊታችን ረቡዕ ከቱርኩ አቻቸው ጋር በአንካራ ሊገናኙ ነው

የፍልስጤም ፕሬዝዳንት የፊታችን ረቡዕ ከቱርኩ አቻቸው ጋር በአንካራ ሊገናኙ ነውየፍልስጤሙ ፕሬዝዳንት ማህሙድ አባስ በቱርክ በሚያደርጉት የሁለት ቀናት ጉብኝት ከቱርኩ ፕሬዝዳንት ኤርዶጋን ጋር የጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጡ እና አስቸኳይ ስብሰባ በተጠራው የቱርክ ፓርላማ ላይም ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።በጋዛ ሰርጥ እስራኤል ባደረሰቸው ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸው እና በቱርክ ህክምና እየተደረገላቸው የሚገኙ የፍልስጤም ንፁሃን ዜጎች በመርሃ ግብሩ ይገኛሉ።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የፍልስጤም ፕሬዝዳንት የፊታችን ረቡዕ ከቱርኩ አቻቸው ጋር በአንካራ ሊገናኙ ነውየፍልስጤሙ ፕሬዝዳንት ማህሙድ አባስ በቱርክ በሚያደርጉት የሁለት ቀናት ጉብኝት ከቱርኩ ፕሬዝዳንት ኤርዶጋን ጋር የጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጡ እና አስቸኳይ ስብሰባ በተጠራው የቱርክ ፓርላማ ላይም ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።በጋዛ ሰርጥ እስራኤል ባደረሰቸው ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸው እና በቱርክ ህክምና እየተደረገላቸው የሚገኙ የፍልስጤም ንፁሃን ዜጎች በመርሃ ግብሩ ይገኛሉ።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia