የሰርቢያ ፕሬዝዳንት ከትራምፕ እና ፊኮ ቀጥሎ የግድያ ኢላማ ናቸው ሲሉ የሰርቢያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተናገሩ

የሰርቢያ ፕሬዝዳንት ከትራምፕ እና ፊኮ ቀጥሎ የግድያ ኢላማ ናቸው ሲሉ የሰርቢያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተናገሩበቅርቡ በስሎቫክ ጠቅላይ ሚኒስትር ሮበርት ፊኮ እና በአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ እጩ ዶናልድ ትራምፕ ላይ ከተደረጉ ሙከራዎች በኋላ ቀጣዩ የፕሬዝዳንታዊ ግድያ ኢላማ የሰርቢያው አሌክሳንዳር ቩቺች ናቸው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አሌክሳንዳር ቩሊን ለስፑትኒክ ገልጸዋል።"በፊኮ ከዚያም በትራምፕ ላይ የግድያ ሙከራ ሲፈፀም ፕሬዝዳንት ቩቺች እንዲዘጋጁ ነግሬያቸዋለሁ፡፡ ምክንያቱም ለዩክሬን ግጭት ሰላማዊ መፍትሄን በሚሹ ሰዎች ላይ የሆነ ነገር እየተፈጠረ ስለሆነ፤ አንድ ሰው ይተኩስባቸዋል" ሲሉ ቩሊን አብራርተዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የሰርቢያ ፕሬዝዳንት ከትራምፕ እና ፊኮ ቀጥሎ የግድያ ኢላማ ናቸው ሲሉ የሰርቢያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተናገሩበቅርቡ በስሎቫክ ጠቅላይ ሚኒስትር ሮበርት ፊኮ እና በአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ እጩ ዶናልድ ትራምፕ ላይ ከተደረጉ ሙከራዎች በኋላ ቀጣዩ የፕሬዝዳንታዊ ግድያ ኢላማ የሰርቢያው አሌክሳንዳር ቩቺች ናቸው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አሌክሳንዳር ቩሊን ለስፑትኒክ ገልጸዋል።"በፊኮ ከዚያም በትራምፕ ላይ የግድያ ሙከራ ሲፈፀም ፕሬዝዳንት ቩቺች እንዲዘጋጁ ነግሬያቸዋለሁ፡፡ ምክንያቱም ለዩክሬን ግጭት ሰላማዊ መፍትሄን በሚሹ ሰዎች ላይ የሆነ ነገር እየተፈጠረ ስለሆነ፤ አንድ ሰው ይተኩስባቸዋል" ሲሉ ቩሊን አብራርተዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia