የናሚቢያ ሕግ አስከባሪ መኮንኖች በሩሲያ ከፍተኛ የስልጠና ኮርሶችን ወሰዱ

የናሚቢያ ሕግ አስከባሪ መኮንኖች በሩሲያ ከፍተኛ የስልጠና ኮርሶችን ወሰዱ ከተለያዩ የናሚቢያ ኤጀንሲዎች የተውጣጡ ተወካዮች ከሰኔ 10 እስከ ሐምሌ 24 ድረስ ስልጠናውን እንደወሰዱ በናሚቢያ የሚገኘው የሩሲያ ኤምባሲ አስታውቋል።ለተሳታፊዎቹ ሶስት የስልጠና ፕሮግራሞች ተዘጋጅተው እንደነበር ተገልጿል። ከናሚቢያ የመጡት ሰልጣኞች በሚከተሉት ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ትምህርቶችን ለመውሰድ እድሉን አግኝተዋል፦ 🟠 የውስጥ ጉዳዮች አካላት/ፖሊስ አስተዳደር አደረጃጀት። 🟠 የዘመናዊ ኤክስፐርት ምርመራ እና ልየታ። 🟠 በፊሺንግ፣ ሶሻል ኢንጂነሪንግ እና በሌሎችም መንገዶች የሚፈጸሙ የፋይናንስ ስርቆት ወንጀሎችን መፍታት። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የናሚቢያ ሕግ አስከባሪ መኮንኖች በሩሲያ ከፍተኛ የስልጠና ኮርሶችን ወሰዱ ከተለያዩ የናሚቢያ ኤጀንሲዎች የተውጣጡ ተወካዮች ከሰኔ 10 እስከ ሐምሌ 24 ድረስ ስልጠናውን እንደወሰዱ በናሚቢያ የሚገኘው የሩሲያ ኤምባሲ አስታውቋል።ለተሳታፊዎቹ ሶስት የስልጠና ፕሮግራሞች ተዘጋጅተው እንደነበር ተገልጿል። ከናሚቢያ የመጡት ሰልጣኞች በሚከተሉት ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ትምህርቶችን ለመውሰድ እድሉን አግኝተዋል፦ 🟠 የውስጥ ጉዳዮች አካላት/ፖሊስ አስተዳደር አደረጃጀት። 🟠 የዘመናዊ ኤክስፐርት ምርመራ እና ልየታ። 🟠 በፊሺንግ፣ ሶሻል ኢንጂነሪንግ እና በሌሎችም መንገዶች የሚፈጸሙ የፋይናንስ ስርቆት ወንጀሎችን መፍታት። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia