12 የዩክሬን ታጣቂዎች በሩሲያ ቁጥጥር ውስጥ ባለ ግዛት ኪንበርን ስፒት በተሰኘ ቦታ ሰርገው ለመግባት ሲሞክሩ እንደተገደሉ የኬርሶን ክልል አስተዳዳሪ አስታወቁ
11:15, 9 ነሀሴ 2024
12 የዩክሬን ታጣቂዎች በሩሲያ ቁጥጥር ውስጥ ባለ ግዛት ኪንበርን ስፒት በተሰኘ ቦታ ሰርገው ለመግባት ሲሞክሩ እንደተገደሉ የኬርሶን ክልል አስተዳዳሪ አስታወቁበጥቁር ባህር ዲኔፐር ወንዝ አፍ አጠገብ የሚገኘው ወደ ባህር ገባ ብሎ የሚገኘው መሬት ለልዩ ወታደራዊ ዘመቻው በታክቲክ ረገድ ወሳኝ ሚና ይጫወታል፡፡ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
12 የዩክሬን ታጣቂዎች በሩሲያ ቁጥጥር ውስጥ ባለ ግዛት ኪንበርን ስፒት በተሰኘ ቦታ ሰርገው ለመግባት ሲሞክሩ እንደተገደሉ የኬርሶን ክልል አስተዳዳሪ አስታወቁበጥቁር ባህር ዲኔፐር ወንዝ አፍ አጠገብ የሚገኘው ወደ ባህር ገባ ብሎ የሚገኘው መሬት ለልዩ ወታደራዊ ዘመቻው በታክቲክ ረገድ ወሳኝ ሚና ይጫወታል፡፡ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik Africa
Африка общий