ቱኒዚያ የሚገኘው የፈረንሳይ ኤምባሲ ለፍልስጤም ድጋፍ በወጡ ተቃዋሚዎች ኢላማ ተደረጎ ግቢው ውስጥ ለመግባት ሙከራ እንዳደረጉ ተሰማ
15:21, 1 ነሀሴ 2024
ቱኒዚያ የሚገኘው የፈረንሳይ ኤምባሲ ለፍልስጤም ድጋፍ በወጡ ተቃዋሚዎች ኢላማ ተደረጎ ግቢው ውስጥ ለመግባት ሙከራ እንዳደረጉ ተሰማ የተቃውሞው ሰልፈኞቹ የወጡት ፓሪስ ለእስራኤል በምትሰጠው ድጋፍ ደስተኛ እንዳልሆኑ ለመግለጽ እንደሆነ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
ቱኒዚያ የሚገኘው የፈረንሳይ ኤምባሲ ለፍልስጤም ድጋፍ በወጡ ተቃዋሚዎች ኢላማ ተደረጎ ግቢው ውስጥ ለመግባት ሙከራ እንዳደረጉ ተሰማ የተቃውሞው ሰልፈኞቹ የወጡት ፓሪስ ለእስራኤል በምትሰጠው ድጋፍ ደስተኛ እንዳልሆኑ ለመግለጽ እንደሆነ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik Africa
Африка общий