በደቡብ ቤይሩት የእስራኤል ጦር ባደረገው የአየር ጥቃት አንዲት ሴትን ጨምሮ ሁለት ሰዎች መሞታቸውን እና በርካቶች መቁሰላቸውን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
10:12, 31 ሐምሌ 2024
በደቡብ ቤይሩት የእስራኤል ጦር ባደረገው የአየር ጥቃት አንዲት ሴትን ጨምሮ ሁለት ሰዎች መሞታቸውን እና በርካቶች መቁሰላቸውን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ከጥቃቱ በኋላ በሊባኖስ ቤይሩት ድንገተኛ ሰልፍ ተካሂዷል። ሰልፈኞቹ በእስራኤል ላይ የበቀል እርምጃ እንዲወሰድም ጠይቀዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
በደቡብ ቤይሩት የእስራኤል ጦር ባደረገው የአየር ጥቃት አንዲት ሴትን ጨምሮ ሁለት ሰዎች መሞታቸውን እና በርካቶች መቁሰላቸውን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ከጥቃቱ በኋላ በሊባኖስ ቤይሩት ድንገተኛ ሰልፍ ተካሂዷል። ሰልፈኞቹ በእስራኤል ላይ የበቀል እርምጃ እንዲወሰድም ጠይቀዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik Africa
Африка общий