የኬንያ መሪ ኢትዮጵያ ውስጥ ለደረሰው የመሬት ናዳ አደጋ ሀዘናቸውን ገለፁ

የኬንያ መሪ ኢትዮጵያ ውስጥ ለደረሰው የመሬት ናዳ አደጋ ሀዘናቸውን ገለፁ "በኬንያ መንግስት እና ህዝብ ስም ለኢትዮጵያ ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን በኬንቾ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መደርመስ ቸሰው ህይወት በመጥፋቱ የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እገልፃለሁ። ሀሳባችንና ጸሎታችን ከተጎጂ ቤተሰቦች ጋር ነው ሲሉ" በኤክስ የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ጽፈዋል። ኬንያ በዚህ ፈታኝ ወቅት ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ትጸልያለች ሲሉም አክለዋል።ከ250 በላይ ሰዎች በመሬት ናዳ መሟታቸውን ተከትሎ የኢትዮጵያ ፓርላማ ከአርብ ጀምሮ የሶስት ቀናት ብሔራዊ ሀዘን ያወጀ ሲሆን የሟቾች ቁጥር ወደ 500 ከፍ ሊል እንደሚችል እና 15,000 የሚሆኑት ደግሞ ወደ ሌላ ቦታ ሊዘዋወሩ እንደሚገባ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ እርዳታ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታውቋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የኬንያ መሪ ኢትዮጵያ ውስጥ ለደረሰው የመሬት ናዳ አደጋ ሀዘናቸውን ገለፁ "በኬንያ መንግስት እና ህዝብ ስም ለኢትዮጵያ ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን በኬንቾ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መደርመስ ቸሰው ህይወት በመጥፋቱ የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እገልፃለሁ። ሀሳባችንና ጸሎታችን ከተጎጂ ቤተሰቦች ጋር ነው ሲሉ" በኤክስ የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ጽፈዋል። ኬንያ በዚህ ፈታኝ ወቅት ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ትጸልያለች ሲሉም አክለዋል።ከ250 በላይ ሰዎች በመሬት ናዳ መሟታቸውን ተከትሎ የኢትዮጵያ ፓርላማ ከአርብ ጀምሮ የሶስት ቀናት ብሔራዊ ሀዘን ያወጀ ሲሆን የሟቾች ቁጥር ወደ 500 ከፍ ሊል እንደሚችል እና 15,000 የሚሆኑት ደግሞ ወደ ሌላ ቦታ ሊዘዋወሩ እንደሚገባ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ እርዳታ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታውቋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia