ሩሲያ እና ኮንጎ ብራዛቪል በሰላማዊ የኒውክሌር ኢነርጂ እና የውሃ ሃይል መስክ የትብብር ስምምነት መፈራረማቸውን የመንግሥት ኩባንያ ሮሳቶም አስታወቀ

ሩሲያ እና ኮንጎ ብራዛቪል በሰላማዊ የኒውክሌር ኢነርጂ እና የውሃ ሃይል መስክ የትብብር ስምምነት መፈራረማቸውን የመንግሥት ኩባንያ ሮሳቶም አስታወቀ የኩባንያው ምክትል ዋና ዳይሬክተር እና የዓለም አቀፍ እንቅስቃሴዎች ዲፓርትመንት ኃላፊ ኒኮላይ ስፓስኪ በኮንጎ የስራ ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን ከሀገሪቱ የኢነርጂ እና የሃይድሮሊክ ሚኒስትር ኤሚል ኦውሶ ጋር ተወያይተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
ሩሲያ እና ኮንጎ ብራዛቪል በሰላማዊ የኒውክሌር ኢነርጂ እና የውሃ ሃይል መስክ የትብብር ስምምነት መፈራረማቸውን የመንግሥት ኩባንያ ሮሳቶም አስታወቀ የኩባንያው ምክትል ዋና ዳይሬክተር እና የዓለም አቀፍ እንቅስቃሴዎች ዲፓርትመንት ኃላፊ ኒኮላይ ስፓስኪ በኮንጎ የስራ ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን ከሀገሪቱ የኢነርጂ እና የሃይድሮሊክ ሚኒስትር ኤሚል ኦውሶ ጋር ተወያይተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia