የምዕራቡ ዓለም አዳዲስ የጂኦፖለቲካዊ ሙከራዎች በመካከለኛው ምስራቅ እና ሰሜን አፍሪካ ያለውን ሁኔታ እያባባሱ ነው ሲሉ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ተናገሩ

የምዕራቡ ዓለም አዳዲስ የጂኦፖለቲካዊ ሙከራዎች በመካከለኛው ምስራቅ እና ሰሜን አፍሪካ ያለውን ሁኔታ እያባባሱ ነው ሲሉ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ተናገሩ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ይህን ያሉት የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት የእስራኤል እና ሃማስ ግጭትን ጨምሮ በመካከለኛው ምስራቅ ስላለው ሁኔታ ሲወያይ ነው። ለእስራኤል የጦር መሳሪያዎችን እና ጥይቶችን በማቅረብ ዩናይትድ ስቴትስ በጋዛ ሰርጥ ግጭት ቀጥተኛ ተሳታፊ ሆናለች ሲሉ ሰርጌ ላቭሮቭ ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የምዕራቡ ዓለም አዳዲስ የጂኦፖለቲካዊ ሙከራዎች በመካከለኛው ምስራቅ እና ሰሜን አፍሪካ ያለውን ሁኔታ እያባባሱ ነው ሲሉ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ተናገሩ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ይህን ያሉት የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት የእስራኤል እና ሃማስ ግጭትን ጨምሮ በመካከለኛው ምስራቅ ስላለው ሁኔታ ሲወያይ ነው። ለእስራኤል የጦር መሳሪያዎችን እና ጥይቶችን በማቅረብ ዩናይትድ ስቴትስ በጋዛ ሰርጥ ግጭት ቀጥተኛ ተሳታፊ ሆናለች ሲሉ ሰርጌ ላቭሮቭ ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia