በምርኮ ላይ የነበሩ ዘጠና አምስት የሩሲያ ወታደሮች የኪዬቭ አገዛዝ ከሚቆጣጠረው ግዛት እንደተመለሱ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ገለጸ
15:05, 17 ሐምሌ 2024
በምርኮ ላይ የነበሩ ዘጠና አምስት የሩሲያ ወታደሮች የኪዬቭ አገዛዝ ከሚቆጣጠረው ግዛት እንደተመለሱ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ገለጸ በምላሹም 95 የጦር እስረኞች ወደ ዩክሬን ወገን ተላልፈዋል። ሳኡዲ አረቢያ የሩስያ የጦር እስረኞችን በመመለስ ሂደት የሰብአዊ አደራዳሪነት ሚና ተጫውታለች። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
በምርኮ ላይ የነበሩ ዘጠና አምስት የሩሲያ ወታደሮች የኪዬቭ አገዛዝ ከሚቆጣጠረው ግዛት እንደተመለሱ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ገለጸ በምላሹም 95 የጦር እስረኞች ወደ ዩክሬን ወገን ተላልፈዋል። ሳኡዲ አረቢያ የሩስያ የጦር እስረኞችን በመመለስ ሂደት የሰብአዊ አደራዳሪነት ሚና ተጫውታለች። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik Africa
Африка общий