ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ዩክሬን በአጠቃላይ 1980 ወታደሮችን እንዳጣች የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ገልጿል
የሚኒስቴሩ ዕለታዊ ሪፖርት ተጨማሪ መግለጫዎች፡-
🟠 የሩሲያ አየር መከላከያ አንድ የዩክሬን የሃመር ጋይድድ ቦምብ እና 59 ሰው አልባ አውሮፕላኖች መቶ ጥሏል።
🟠 የሩሲያ ጦር የዩክሬን ሚሳኤል እና የመድፍ የጦር መሳሪያዎች ማከማቻን አውድሟል።
🟠 የሩሲያ ጦር ሶስት የዩክሬን የጥይት ማከማቻዎችን እና የወታደራዊ ቴክኒካል መሳሪያዎች ማከማቻን ደምስሷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia