የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር በብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ በጥቅምት ወር ወደ ሩሲያ ካዛን እንደሚመጡ አረጋግጠዋል ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላቭሮቭ ተናገሩ

የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር በብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ በጥቅምት ወር ወደ ሩሲያ ካዛን እንደሚመጡ አረጋግጠዋል ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላቭሮቭ ተናገሩ ቭላድሚር ፑቲን እና ናሬንድራ ሞዲ በሞስኮ ተገናኝተው በዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዙርያ እና በብሪክስ፣ በሻንጋይ የትብብር ድርጅት እና ቡድን 20 ውስጥ ስላላቸው ትብብር መወያየታቸውን ሚኒስትሩ ገልፀዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር በብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ በጥቅምት ወር ወደ ሩሲያ ካዛን እንደሚመጡ አረጋግጠዋል ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላቭሮቭ ተናገሩ ቭላድሚር ፑቲን እና ናሬንድራ ሞዲ በሞስኮ ተገናኝተው በዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዙርያ እና በብሪክስ፣ በሻንጋይ የትብብር ድርጅት እና ቡድን 20 ውስጥ ስላላቸው ትብብር መወያየታቸውን ሚኒስትሩ ገልፀዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia