ኦርባን ወደ ዩክሬን እና ሩሲያ ያደርጉትን ጉዞ የስሎቫክ ጠቅላይ ሚኒስትር ሮበርት ፊኮ አድንቀው ሰላም ለማምጣት አስፈላጊ ነው ሲሉ ተደምጠዋል
"ወደ ኪየቭ እና ሞስኮ ለሄዱት የሃንጋሪው ጠቅላይ ሚንስትር ያለኝን አድናቆት መግለጽ እፈልጋለሁ። ጥሩ ጤንነት ላይ ከሆንኩ የእርሱ ጥረት በደስታ እቀላቀላለሁ።ብዙ የሰላም ንግግሮች ሊኖሩ አይችሉም። ”ሲሉ ፊኮ ተናግረዋል።
የሃንጋሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ኦርባን ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ለመነጋገር አርብ ዕለት ሞስኮ መግባታቸው ይታወሳል።ከፑቲን ጋራ የዩክሬን ግጭትን መፍታት በሚቻልበት እና በሌሎች ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia