በሩሲያ ዳግስታን ሰኔ 16 በደረሰው የሽብር ጥቃት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 22 መድረሱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አስታወቁ
17:38, 1 ሐምሌ 2024
በሩሲያ ዳግስታን ሰኔ 16 በደረሰው የሽብር ጥቃት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 22 መድረሱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አስታወቁ ጥቃት ፈፃሚዎቹ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያን እና ምኩራብ እንዲሁም የፖሊስ መሰረተ ልማቶችን ኢላማ አድርገዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
በሩሲያ ዳግስታን ሰኔ 16 በደረሰው የሽብር ጥቃት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 22 መድረሱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አስታወቁ ጥቃት ፈፃሚዎቹ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያን እና ምኩራብ እንዲሁም የፖሊስ መሰረተ ልማቶችን ኢላማ አድርገዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik Africa
Африка общий