ማሪን ለፔን ሪከርድ ሆኖ በተመዘገበበት የፈረንሳይ አስቸኳይ ብሄራዊ ምክር ቤት ምርጫ ድምጽ ሰጥተዋል።
16:17, 30 ሰኔ 2024
ማሪን ለፔን ሪከርድ ሆኖ በተመዘገበበት የፈረንሳይ አስቸኳይ ብሄራዊ ምክር ቤት ምርጫ ድምጽ ሰጥተዋል። የፈረንሳይ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው የመራጮች ቁጥር 25.9% ደርሷል። ሁለተኛው ዙር የድምፅ መስጫ ቀን እ.አ.አ ሐምሌ 7 ይሆናል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
ማሪን ለፔን ሪከርድ ሆኖ በተመዘገበበት የፈረንሳይ አስቸኳይ ብሄራዊ ምክር ቤት ምርጫ ድምጽ ሰጥተዋል። የፈረንሳይ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው የመራጮች ቁጥር 25.9% ደርሷል። ሁለተኛው ዙር የድምፅ መስጫ ቀን እ.አ.አ ሐምሌ 7 ይሆናል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik Africa
Африка общий